Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በዝህ መፅሃፍ ውስጥ የአካተትኳቸው አጫጭር ልብወለዶች ይብዛም ይነስም ካየኋቸው እና ከሰማኋቸው አውነተኛ ታሪኮች እምብዛም አይርቁም ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ እህአንተ እንዴት ያለህ ቀልደኛ ሰው ነህእግዜር እና ሰይጣንን የት አግኝተህ እንዴት አድርገህ ነው ምታስታርቅአሉ አባ ደጉ ቀበል አድርገውበቄሰ ገበዙ እብደት እየተገረሙሰይጣን እኮ መንፈስ ነው።የምስጥ ሁኔታ ያላማረው ቁንጫ ቀስ ብሎ ወደ ምስጥ ተጠጋናይሄውልህ ትኋኔምስጥ ምንጊዜም ምስጥ ነውየፈለገ ነገር ቢልህ እንዳትሰማውይሄኔ ለራሱ ጥቅም በእኛ ላይ ሁኔታዎችን ሊያመቻቸብን ነው።
ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳቨን ግርጌ የግጥም አና የአጫጭር ልብ ወለጾች መድብል በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ የደራሲው መብት በህግ የተጠበቀ ነው ኮምፒውተር ፁሁፍ መሳይ ጫኔ ግራፊክ ዲዛይን መሳይ ጫኔ የመጀመሪያው ዕትም ሐምሌ ርዩነጥሄኮ ወ ከሃ ላክ ላፎጡከህ ኮ ስለመፅሃፉ ያልዎትን ማንኛውንም አስታያየት በኢሜል አድራሻዬ ሲያደርሱኝ ይቸላሉ ልከከከወሃጋከርዐ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ መግቢያ አቅሜ በፈቀደው ያያሁትን የሰማሁንት የቀመስኩትን ያሸተትኩትን በራሴ የአገለለፅ ዘዮ እሞነጭራለሁይህ ማለት ለአቅመ ደራሲነት ደረሺያለሁ ብየ በልበ ሙሉነት መናገር ይከብደኛል። በዚህኛውም ስራዬ ላይ ቢሆን መልካም ሃሳባችሁና ድጋፋችሁ እንደተለመደው አይለየኝ አላለሁ ደራሲው ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ማውጫ ስነግጥም እኔ አላገባሽም አቦ የእኔስ ከራማ አየሁሽ ዘንድሮ እግዜር ብሆን ኖር ከድንቡሎ ሳንቲም ሳንቲም አጠብቅሻለሁ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ጠተን እንገናኝ ባለ ከራሩ ኢ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን መልካም ንባብ ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ደጋጎቹ ይሄው ጀማመረኝወዘወዘኝ ደግሞ የሸሆቹን ቂሷሩሃንያውን ቀልቤ ተሸክሞ ልው አለብኝ ባይኔ የወይራው ያድሩሱየሉባንጃው ጭሱ የጀማዓው ሶፋሃድራና መጅሊሱ የእነ አበጋር በረክፅተስሊም ቡና ቁርሱ ቀምበጥ መሳሪያቸውቁቱፍታ ማሻሪያቸው ፍቅር ጨዋታቸውጎሜ ጠላታቸው አፉ በል እያሉአፉ በለኝ አፉ ካልሮጡ አይገኙካልተክለፈለፉ ወረብ አቦ ውሎአውምባ ያደረው የጁ ካፋፉ ላይመድፉን የቀየደው የተጣላውን ሰውአስታርቆ ሚሄደው እያከረተረተአያጉረመረመይወርድና አውልያው ወረም ሰላም ገቨርይላል ዘመንያውወይም በረኸኛው አጥግበኝ ይለዋል ምታልኝ ድቢውንማስገሪያ ዜማውን ገቨሩ ምን ገዶት ከዛማ አንዲህ ይላል አውሊያው በረኸኛውበረኸኛው ስበር በረኸኛውበረኸኛው ብሬም ይሆን እንጃሃብቴም ይሆን እንጃ ሞሪድ ይሆን እንጃጆለይፌም ይሆን እንጃ ጀሚል ይሆን እንጃጎሸም ይሆን እንጃ ቁሟል ከበራፉባላጭር ጠመንጃ ሰላም ዋል ወዳጀሰላም ዋል ከመርሳ ማንአገናኘብኝሁለቱን አንበሳ አዳል ከገናሌወስየን ካወሳ ላነፈነፈው ዛርላኮረፈው አውሊያ ይለማመኑታልያሞጋግሱታል ይቅር በል እያሉአባ ስበር ጓያ የሸሆቹ ውርፍትዋሪዳው ሲገባ « ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ሃብት ለፈለገገንዘብ ጀባ ጀባ ጤና ለፈለገአፊያ ጀባ ጀባ ተሻገርኩ አሜንሸሆቻችንይሁን መረሃባ አንዳንዴ ይህ ቀልቤይዋዥቅብኛል ሁሉም በመደዱእንደየመጣበት ሃጃው ሁሉ ወጦ በበረከ በዱዓበአበጋር ምርቃትበሃድራ ተገጓፍጦ የታመመ ሽሮያጣውም አግኝቶ ስውምአውልያውምያድራል ተሸኝቶ እኔም ዛሬ እንግዲህ በደጋጎች መጀንሃየ ልበልና የቱን መንደርይናፍቅብኛል የትዝታ ቁስልናፍቆት አመርቅዞ ጎንደር ልደታ ላይእያደረ አዘዞ ይከፋኛል ደርሶይጎተጉተኛል ሰፈሬ ከፊቴድቅን ይልብኛል ከጤናውከእርዚቁከእድሜ በረከቱ አላቋርጥ ውቅያኖስአልበር እንዳሞራ ሁሉን ይስጡኝ እና እርመጠመጣለሁከሰመመን ጋራ አሰላም ማሊኩም ብየ እመለሳለሁነገም አንደገና አቤት ጎንደር ሸንተረሩንጎንደር ደና ደኑንተሸክሞ ቀልቤ ሁሌ አቃትታለሁይደከማል ጉልበቴአልሄድ እንደ ልቤ ከድጓው ከቅኔውከማህሌት ዘግኖ ወረብ ሽብሻቦውንመዝሙር አቀንቅኖ ድባብ በወርቅ ካባታቦት አሽሞንሙኖ የመስጊዱ ጥሪአዛን አላዝኖ ያሳደገኝ አድባርየደጋጎች አገር የሁሉ እናት አገርስታንፍቀኝ ጎንደር እንዴት እንቅልፍ ወስዶኝእፎይ ብየ ልደር ዕ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ ሳልደርስበት ስንቱይጠነቁለኛል የያዝኩትን ልውሰድልቀማህ ይሉኛል እንደ ጅልአንደ ቂልሊያዩኝ ያምራቸዋል በእኔ ተጠልለውይታከኩብኛልያነፃፅሩብኛል ልምከርህ ይሉኛልላንተ ነው ይሉኛል ይህን ባወኩ ጊዜ ለመራቅ ስሞከርይከታተሉኛል ወሬ ባጡ ጊዜየእኔን ስም አንስተውእንዲህ ነው ይሉኛል እኔው ለወደድኩት አኔው ለተመቸኝ እዩትማ ልቡሱንእዩትማ ፁጉሩንታራራምይሉኛል ምንእንደምሰራከማን ጋር እንደዋልኩይቆጣጠሩኛል ባልዋልኩት አውለውስሜን ያጠፉታል እኔን ላልጨነቀኝይሟገቱለታል እኔንወርዶብህ ብልጦቹበስሎቹመቸም ጊዜ አላቸው ስለ አኔ መፈትፈትሆኗል መዋያቸው ። ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን አጀብ እንዲያው ይሄ ቀልቤስንቱን ያስታውሳል ትላንትን እያየአደቤን ይነሳል ከቆረጠው እሸትካሻቸው ዘለላ ከጠነቆለው ማርከዋጠው ወለላ ከለቀመው ፍሬካንጠባጠባቸው ከቀማመሳቸውከጠረጠራቸው ዶለኝ ወስዶ ቀልቤጎትቶ ከኋላ የድሮውን ሳስብአንዴት አሁን ልብላ የዘመኑ ፍጥነትየጊዜው ሩጫ እድሜ መንገደኛውጠፋበት አቅጣጫ ትዝታም ይኮምኮምአንጀት ከጠገነ ቀልብ አደብ ከገዛበነበር ከሆነ ሶፅ ሐምሴ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ትዝ አልሽኝ አጀብ ያንቺስ ህልቂያ አጄብ አጀብ አጀብ አጀብ ነው አንቺየ ውዴ ዘመናየፍቅሬ ትዝታየ መገን መገን መገንመገን ወሎየዋ እንዴት ነሽ ባአያሌውእንዴት ነሸ አንቺዋ ልቤ ዘምቶ እያለደሴ ሙጋድ ገቢያ አድራሻሸ ጠፍቶብኝወጥቸ ወልድያ አምባሰልን ዞሬመርሳን አካልየ ሃይቅ ላይ አድሬአንቺን አገኝ ብየ አረብ ገንዳ ጢጣዳውዶ ላይ ውየ ብጠይቅ ባስጠይቅየሚያውቅሸ አጥቸ እንደ ሃረጎው መንገድቀልቤ ተጥመዝምዞ በሃሳብ ወርጀ ቦርኮና ድልድዩንበጧት አቋርጨ ቤትሽን አገኘሁትከመናህሪያው ጎንኮምቦልቻ ገብቸ አንዳንቺው አየሩነፋሻው ማማሩ አየሁሽ ወርቄዋቆማሻል ከበሩ ላናግርሽ ፈርቸተመልሸ ሄድኩኝልመለስ አቅጀ ግን መቸ ተሳከቶአእንደወጣሁ ቀረሁከአገሬ ወጥቸ እንታለምዋመርከቤባቡሬ ወርቄዋማሬዋ መጋሌ መጋሎቆንጅት ወሎየዋ እንዴት ነሸ ባያሌውልቤን ነጣቂዋ ከራስ ዳሽን ግርጌ ሐምሌ ማን ያውቃልአመለስ ይሆናል ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን እኔማ ዳሸን እና ጉና የእኔ አልነበሩም ወይአፈጣጠሬማ ከእነ ጎጡ ብርቁ ወረወረኝ እንጅአድሌ ሆነ እና ሰው ጋር ተሰትሬሰው ሰው ይርበኛል ልቤ እየሸፈተከጎኔ ይርቀኛል ባልተከሸነ ወጥባልቦካ አብሲቶ ሹራር ሆዴ አሾረአንጀቴ ሸብ ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ምስማሬ ስንት ጊዜ መከርኩሽነገርኩሽ ሰበኩሽ ወገብሽ ላይ እጥፍማለቱን አብዝተሸ አንሆ ዛሬ ላይዱልዱም ብለው ጣሉሽ አኔም እንደ እነሱበቆሙት ቀየርኩሽ እንያያዝ ብየ ነበር የወገርኩሽበአጀ የደገፍኩሽ አልገባም አልሽና እጥፍ ብለሽ ድንገትይሄው ጎብጠሽ ቀረሽ መያያዝ ማያያዝመቸም አላለልሽ ማርቴሎም መዶሻምከእንግዲህ አይነኩሽ መጥመም ማስወርወሩንማስጣሉን ረስተሸ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ እኔ አላገባሽም ይሄውልሽማልንገርሽቁርጥሽን ላስረዳሽመርዶሽን ግዜሽን አታጥፈስሚኝ እውነታውን ጀምበር ሳትጠልቅብሽሩጭ በጊዜ ድረሽ ከሚሆንሽይቅርብሽ ትካዜ ቅሪብኝ አለሜራቂኝ በሞቴ ደስታየን አጣለሁአንቺን በማግባቴ አጎዳብሻለሁራሴን አጣለሁ ወይ አመንናለሁወይ አብድብሻለሁ አይቸልም አንጀቴቦርቧራ ነው ሆዴ ልከ አያውቅም ልቤጥልቅ ነው መውደዴ ስትበይ ይመስለኛልየሚገልሽ አንቆ ስጠጭ ይመስለኛልትን የሚልሽ ዘልቆ ገላየ አንቺን ሲያቅፍይመስለዋል እጀንየሚያፍንሽ ጨምቆ ይመስለኛል አልጋውየሚጎረብጥሽ ብርድ ልብስ አንሶላውየሚኮሰኩስሽ በቃምን አለፋሺአሳሳልሻለሁ በሆነው ባልሆነውአሳቀቅሻለሁ ቀንም ላይ በአውኔሌሊት በእንቅልፍ ልቤስምሽን እጠራለሁ ከፉ ከፉ እያሰብኩከፉ እንዳይደርስብሽ ሳስብ አኖራለሁ አብራኬን አርግዘሽቢንገፈጠጥ ሆድሽ ይጨንቀኛል አኔንይታየኛል ምጥሽ አንቺ ራሴን ብትይአኔን ይቆርጠኛል ወደድኩህ ስትይኝቃሉ ይከብድብኛል ውለታሽ በዝቶብኝይቆለልብኛል አኔ አላገባሽምፈልጊ ባልሽንግድ የማይሰጠውን ሲያሻው አብሮሽ ሚኖርባልመሰለው ጊዜ ጥሎሽ ሚሄደውን ብትበይ ባትበይበጠጭ ባጠጭጉዳዩ ያልሆነውን ወደድኩህ ስትይውለሰው ሚያወራውን አንቺ ስትፀንሸሌላ ሴት ሚያየውን ዕ ዕ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን አቦ የእኔስ ከራማ ቡና ሳይፈላሰንደል ሳይለኮስ ሉባንጃከረኑከብሬው ሳይጫጫስ ድቢ ሳይመታሃድራ ዱዓው ሳይደምቅ ገንዳ ሙሉ ስኒኮርማ በጉ ሳይወድቅ ያስገመግመኛልተማጀን ይለኛል ለደጋጎች መርቅከፉ አርገም ይለኛል የወሎን ወልዮችልቤ ተሸከሞ ሃየ በል ይለኛልቀልቤ ከከልዋው ቀንበጡ ላይ ቁሞ አቦ የእኔስ ከራማወንዙን ተሻገረጎራውን ዘለለ በዳንዮች መጀንሃዩ መል ሃዩ መል ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ መርፌ ወጊ ብሆን አንቿን ብየ እኮ ነው መርፌ ወጊ ብሆንሃኪም ጥበበኛ አቴ ያገሬ ልጅውዴ የደም ገንቦ እወጋቸው ነበርበቁም ሳላስተኛ እንዳላይሽ በየትዙሪያሽን ሰው ከቦ አንቺን ነው የሚያዩአንቺን ነው ሚያደምጡ ጉንፋንም ላመማትለቆረጣጠማት ካልበላሽ አይበሉካልጠጣሽ አይጠጡ ውጋት ወጋኝ ላለቾራሷን እኔም አንዱ ሆኘአግኝቶኝ መጋኛሽ ሷን ላመማት እከተልሻለሁከጀርባ ከኋላሽ ለሁሉም መድሃኒትቶሎ ሚያሸላቸው ትወጃለሽ ቢሉኝንክር የሰው ጥሬ ፍቅሬ መጣሁልሽፀጉሬን አጎፍሬ ለዛቺም ለዝቺምመርፌ ሳዝላቸው አጠር ባለው ጉርድሽፈርጠም ባለው ጭንሸ ዳሊያቸውን በእጄስነካካላቸው በምኞት ሰልስየቆሜ ቀረሁልሽ መንገድ ላይ አንቺ ነሽየትም የት አንቺ ነሸ ተመስጌን ትል ነበርምስኪኗ ነብሳቸው ሰው እንደ ቀጤማተነሰነሰልሽ እኔም አንዱ ፍሬየሳሩ ዘለላ በጥጥ እያዋዛሁጣውላ እና ገምሻሬን ወድቄልሻለሁባንቺ አሳር ልበላ እሰገስግ ነበርወደ ውስጥ መርፌየን አገፈተራለሁውጣ ሂድ ይሉኛል ለአይነ ሥጋ ቀንተውያሟርቱብኛል መርፌ ወጊ ብሆን ያደለውስ እቴአንቺን ግብረ ሥጋ መቸምትኩስ ገላሽሳቱም አይስጠጋ ወረርሽኝ ቢገባየቆንጆ በሽታ ብቻ እመኝሻለሁአገር እስከትለቂ እወጋቸው ነበርውጋን ያሉ ለታ ወይ አጭር ጉርድሽንለእኔ አስከታወልቂ ይወራልኝ ነበርእጀ መድሃኒቱሃኪሙ ተብየ ያቺንም ይቺንምገልቤ ስወጋበአይዞሽ አባብየ መርፌ ወጊ ብሆን ከታፋዋ በታቺያን ስጋ ዘግኘ አሸኛት ነበረእሷ ተፈውሳእኔም በእሷ ድኘ ዕ ዕ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ አግዜር ብሆን ኖሮ ተዳፈርከ አትበሉኝአደራ አባካችሁ ምኞቴን ለመግለፅአንደሆነ አውቃቸሁ ይቅር በለው በሱኝይቅርም እንዲላቸሁ እኔ ያንተ ፍጡርኢትዮጵያዊ ያረከኝ ተመስጌን ብያለሁነገሩ እያሳቀኝ እኔ አግዜርን ብሆንአንዳንተ ቢያደርገኝ ኢትዮጵያን ወዳጀንማደርግላት ታየኝ ያማኑሌኤል ወዳጅአንተን ለሚዘከር እምየ ድንግልንብሎ ሚመሰክር ለገብርኤል ለባህታጧፉን ለሚያበራ ዳዊት ኪዳን ገልጦስምከን ለሚጠራ አቤት አግዜርየእኔ አንተን ቢያደርገኝ ለወዳጀ ምላሸደግነቴ ታየኝ የሞሚንየ አገርየወልዮች መንደር መውሲድ የሚያወጣመስጊድ ውሎ ሚያድር የእመየን ልጅ አንዱንየነብዩን ወዳጅ ሳይኖረው በባዶውሚዘይር ኡምራ ሃጅ እኔ አንተን ቢያደርገኝ የማደርገውታየኝ በወንዞቿ ቁጥርነዳጅ አንዶልዱየ ተራራ ገደሉንወርቅ አልማዝ አብቅየ እውቀት የተባለንሰጥቸ ሰጥቸ ሰይጣን በዛ እንዳይደርስካገር አስወጥቸ ፍቅርና ሰላምንአብዝቸ አብዝቸ ከፋትና ተንኮልስርቆት ሴት አዳሪን ምድረ ገፅ አጥፍቸ ከማቱሳላ እድሜቆንጥሬ ሰጥቸ አሰጣቸው ነበርለእኒህ ወዳጆቸ ። ሪ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ከድንቡሎ ሳንቲም ሳንቲም ከድንቡሎ ሳንቲም ጠመንጃ እንደያዘ ከቆመው ሰውየ ከጀርባው አንበሳው አፉን ከፍቶ እያየ ሰውየው ሳይተኩስሳያገሳ አንበሳ ባደጉበት መንደርመሳና ለመሳ አንዱ አንዱን ሳይነካ አብረው እንደኖሩ በፍቅር በሰላም በገበያ እንደዞሩ በመቻቻላቸውስንቱን እንዳኮሩ ድምቡሎ ስትከዳካገሯ ስትወጣ ሰውየው ከቀየውአንበሳው ከዱሩ ዘመን ከፍቶባቸውአንደወጡ ቀሩ ምስኪን ሳንቲም ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን እጠብቅሻለሁ አለም ከወደድኩሺልቤ አንቺን ካኖረ ዘመኑ ነጎደስንት አመት ቆጠረ ከእኔ እና አንቺ ኋላካሰብኩሽ ጀምሮ ተወልደው ያደጉትትዳራቸው ሰምሮ እኔ ቁሜ ቀረሁአርግዥሽ በሆዴ ለመሆኑ እንዴት ነሸጤናሽን ዘመዴ አገባሽ ወይ ወለድሸሽወይስ ቁመሸ ቀረሽ አንደ እኔው ጥሎብሽቀንሽን እየቆጠርሸ ለሰው ሁሉ ነገርኩየማፍቀር ዲካየን የመውደድ ጣራየን ቁልቁለት ጥልቀቱንዳገት ርዝመቱን ተናገርኩ ላገሬውልቤ አንቺን ማጣቱን ያንቺ ድርቅ አንጉዶትጉድ ሆኖ መቅረቱን መጀን ብየው ነበርያገሬን ከራማ ምናልባት ችግሬንብሶቴን ቢሰማ አጭሸ አጫጭሺወገርት እና ውግዙን በማዕናው ወንጭፍልኬብሽ ፆለቱን ወይ ፍገክቾ አለሜዘመን ተቆጠረ የጠቆረው ፀጉሬሽበት ጠረጠረ አጠብቅሻለሁከሰጠኝ ከአዱኛውአፌትና እድሜውን ፈርዶብኝ የለም ወይሰቶ ዋሪዳሽንፍቅር ሙሃባውን ሪ ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ያኔ የልጅነት ፍቅርበዳበሳ ዳዴበሽምጥ ጋላቢ የእምቡጥነት እድሜሽስጋ ነብስ ሰላቢ አፍላ ጉርምስና አንደ እሳት ገሞራልብ እያናወጠ ድህነት የሚሉት ከፉ ወደረኛኪሴን እየናጠ ይሽሽ አወጣና በባረቀው ፀሃይሙቅ ውሃ እጋብዝና ወይ ደግሞ ካለቺኝ ሽልንግ ሜዞ ቢጤሚስጥር ኪሴ ካዝና አንቺን ለማስደስትሰውም አንዲያይልን መዝናኛችን ቦታ አራዳ መተናወይ ደግሞ ደልሽየስ የገባነ እለታ አቤት ጉድ ኩራቴ የልቤ መደንደንየውስጤ ደስታ ፓፓያ አቦካዶውከቦንቦሊኖው ጋርጭማቂው ሲመጣ ያቺን ተጎራርሰንበማንኪያቺን ዘግነንልሰን ተላልሰን ከእኛ በላይ ማን ሰውመሃል አራዳ ውስጥ ፒያሳ ላይ ተዝናንተን ደግሞ እንወጣናእጀን በአንገትሽ ውስጥ በጥምጥም አቅፌሽ ከነፋሻው አየር ከፍቅሩ ጨዋታአዝለሽኝ አዝየሸ ምስማር ባያያዘው በተጥለፈለፈውደንቀራው ጫማየ አንቺም በሲልፐርበክርኔ ጥላ ስርገብተሽ በጉያየ መቸም ሆቴል አንይዝአልወስድሽ ፎገራ አንወጣ ጎሃአልወስድሽ ተራራአላስገባሽቋራ ከጠበበቸው ዶርምከወደቀች ፍራሽሸእንፋረሽና የኮሲን ባህር ዛፍከማይጠገበውከሙዚቃው ቃና ብብቴ ውስጥ ገብተሽሸብብትሽ ገብቸ ስንምግ ወዘና ከመሬት ተመጥቀንአየተንሳፈፍነበጉም በደመና መጥምጨሽመጥምጠሽተመጣምጠን በጣም ከንፈራችን አብጦ አይኖቻችን ቦዘውጉልበታችን ደከሞልሳናችን ዘግሞ ያኔ ያሳለፍነውየልጅነት ፍቅርምናብ ታሪካቺን ታላቅ ትዝታችንጣፋጭ ህይወታችን ላይመጣ ላንደግመውዳግም እንደገና ሁሉም ነዝር ከንቱአላፊ ነውና ዕ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ህልም አለኝ ህዝብ ህልም አለኝካለልኝከረዳኝ ምኞቴንየልቤንአንድየ ካየልኝ በምናብ ሚጠራበጅምላ የታለለ አልበላኝ ያለውአልዋጥህ ምግቡ የገዘፈ ቁጥርህዝብ የሚባል አለ አልጠጣህ ያለኝአልወርድ እንደልቡ ሳይጠጣ ጠጥቶሳይበላ ሆዱ ሞልቶ ፍቅርሽፍቅርሽፍቅርሽየሰራብኝ ቤቱን እድገቱ ፍጥነቱጡዞ ሰማይ ወጦ ምኞትምኞትምኞትያማረው ገላሽን ሁሉም ሚሳሳለትሚንገበገብለት ህልም አለኝ አንድ ቀንይደርሳል የልቤ ስውር ሚስጥር ያለውየተዋደቁለት እንዳሻኝ ላደርግሽደግሞ እንደሃሳቤ ሳያቃስት ዳገትሳይሄድ በቁልቁለት አደባብስሻለሁአጥብቄ አቅፍሻለሁ ለአንተ ነው እያሉየሚጎስሙለት ከንፈር አንትንሽንእመጠምጣለሁ የጥርንቁስ መንጋአጥምቱ የወጣ ፀጉርሽን በእጆቸአፍተለትላለሁ ለአፈ ቀላጤዎችአንጀራ ያወጣ ጆሮሽ ሥር ገብቸአንሾካሽከሻለሁ በጅምላ ሚጠራየተጠቀለለ እንዲህ ሁን አንዳልሽኝአሆንልሻለሁ በጅምላ የሚሸጥህዝብ የሚባል አለ አንገትሽ ገብቸያመኩትን ብሶትአለቅስልሻለሁ ህዝቡ ህዝቡህዝቡ እንባየን በአጆችሽአስጠርግሻለሁ አንዲህ ብሏልህዝቡ ብቻ ህልም አለኝ ደግፎናልህዝቡ ይሆናል እመኝኝሳለ ፈጣሪየየልብ ንፅህናየ አፍቅሮናልህዝቡ ቀን ፆሜን ፁሜለእንብርከከ ፀልየተፍቆ ክርኒየ ቆመናልለህዝቡ ልንለጥ ነውለህዝቡ ለህዝቡለህዝቡ የተሰገሰገበትልቅ ጆንያ ቢጭኑት የሚጫንበፈረስ በአህያ በስም ብቻ ገዝፎበአካል ግን የለለ ሰዎች የሚጠሩትህዝብ የሚባል አለ ሪ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን እንግጠም አንግጠም ካልሽ ይሁንይጀመር ግጥሚያችን አንፋለምናይፍረድልን አገርይታይ ውጤታችን አንግጠም ካልሽ እሽ ይግጠም ከንፈራችንይግጠም ደረታችን ይስለምለሙ አይናችንይግጠሙ እግሮቻችን ይግጠም ትንፋሻችንታቃትት ነብሳችን አንግጠም ካልሽ እሽ አቅምሸኝ ላቅምስሽእንቃመስ በጣም ልቤን ብታገኝውሆድሽን አላጣም እንግጠም ካልሽ እሺ አኔ እና አንቺ ብቻሳትፈሪኝ ሳልፈራ አንዴ አንቺ ከእኔ ላይአንዴ እኔ ካንቺ ላይእየተፈራረቅን በተራበተራ ዕ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ምን ይሻላል ባባጥር ብነፋ ባንጓልልም ቃሉእነ ጌንጭ እንክርዳድ አልለይህ አሉ ተይ እንጂ ከእሱ ከውብ ገላሽ ከፍቅርሽ ዳርጎት ብታቋድሽኝ ምነው የሚበረከት ሸቱ የሚጣፍጠው ወፍ የቀመሰው ነው ባለ እሾህ እንኮሸሸሌ እና አጣጥ ቀጠጥ አብቃይ አናጋጦ እሾሁ እንጅ መሬቱም አይታይ ። ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ልብወለድ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ባለ ከራሩ ሪ አባሮ ሪበሰ ሰሪ ዓሮሀ ፃርህይፇወጋሰ መጎሰ ፍዛውር። እስቲ ውሃ አምጣና አግሬን እጠበኝ አለቸውትዕግስት ጋሸው በፍጥነት ውሃ አመጣና የትዕግስት እግር ማጠበ ጀመረ ትዕግስት ልብሷን ወደ ላይ በደንብ ሰበሰበችውና ጭኔንውስጤን ሁሉ አጠብልች አለቸው ጋሻው ረረ እትይ ወደ ላይ መውጣት ይከብደኛልለ ጋሻው አልችው ትዕግስት በስስት ዓይኖቿዋ የሚያምሩ ቅንድቦቿን ወደላይ እየሰበሰበች የጀመረከውን ጨርስ እንጂ አንተ የጀመርከውን ማን ይጨርስው ብልክ ነው ኑኑ ነኝ አለችሁበተቆረረጠ አንደበት ጋሻው ደነገጠ በእንዲህ ዓይነት አጋጣሚ አገኛታለሁ ብሎ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ አስቦትም አልሞትም አያውቅም ሁለቱም አብረው ሲኖሩ ሁለቱም ተጠራጥረው አያውቁም የልጅነት ፍቅረኛሞች ኑኑዬና ጋሻው ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ አትላንታ አሜሪካ አሉ ከሚባሉት ትልልቅ ከተሞቸ አንዷ ጥቅጥቅ ባለው የደን ዛፎች ውስጥ ጥቅጥቅ ያሉ ቤቶች ያሏት አትላንታ ከተማ በውስጧ ከተለያየ አህጉራት የመጡ ህዝቦችንና የአገሬውን ጥቁርና ነጭ ስብስብ አድርጋ የሁሉንም ፍላጎት አሟልታ ይዛላች በዓለም አንደኛ የሆነውን አኳሪየምላሳህክ። ለእኔ ምቹ ነው ችግሩ የእኛ ህዝብ ከዚህ ከመጣ በኋላ ኋላቀር አስተሳሰቡን ትቶ አውልቆ መጣል ይሣነዋል እንደ ሃገርኛ ሆኖ መኖር ይፈልጋል አንድ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ አካባቢ ሆኖ መርመጥመጡ ያስደስተዋል እኔ እንኳን ሃበሻ ሰፈር አልኖርም ነጮች አካባቢ ነው የምኖረው ስለ እኔ የሚያወራ የሚጨነቅ ሰው የለም አሉሽ አሉሸ። ፅ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ፈጣሪ ለእኔ ይሆናል በሽታህን ሰበብ አድርጎ ከቤቴ የጣለህ ብላ የፍቅር ጥያቄውን ተቀብላ አብራው መኖር ጀመሩ። እኔን እንዲህ ታደርገኛለ እንተ ነህ ሂዱና ንጠቁት ብለህ የለከብኝ እኛ ለአንተ ከፉ ነን አብልተን አጠጥተን አልብሰን ባሳደግን ለወግ ለማዕረግ ባበቃንህ አባ ንጉሴ አዘኑ ሰጠኝ አሁንም ረጋ ብሎ አባት ለቁጣዎ ምክንያታዊ ይሁኑ ሰው ባለበት አይኖርም እዚህ አገር ብዙ ጭቁን ህዝቦች አሉ እርሶዎ ደግሞ ቡርዣ ነዎት ጭቁኑ ለጎን ማረፊያ ቤት አጥተው እርሶዎ ያንን የሚያከል መሬት ታቅፈው መኖር አይቸሉም የተማርነውም ይህንን የመሰለ ለውጥ ለማምጣት ነው እንደ ሰው ያልተቆጠሩትን ወዝ አደሮችን እንደ እናንተ ሰው ተብለው እንዲጠሩ ነው ለማንኛውም ጨርሺያለሁአላቸው አባ ንጉሴ ጮሁ እውነት በእጄ አንዳልበላህ አውነት የአንተን ነገር አያሉ ወጥተው ሄዱ በሚቀጥለው ቀን የከተማው ከንቲባ ሰጠኝ ጎበዜ የመስሪያ ቤቱን ሰራተኞች ስብሰባ ጠራ ይሄውላቸሁ ዛሬ እናንተን የሰበሰብኩት ዋናው ምክንያቴ በስራችሁ ቁርጠና እንድትሆኑ ለማሳሰብ ነው ምን ጊዜም ቢሆን ለዘብተኛ መሆን የለባችሁም አንዳንድ ከበርቴዎች የተለያየ ነገር ሊናገሯቹ ይችላሉ ግን እኛ የቆምነው ለድሆች መሆኑን መረሳት የለምበትም ድሆችም መኖር አለባቸው እነዚህ ጭቁኖች ደግሞ አንዲኖሩ ማድረግ ያለብን እኛ ነን ከአቅም በላይ የሆነ ቡርዣ ካለ እና ከረበሸ በአስቸኳይ ለእኔ ሪፖርት አድርጉ ለፖሊስ ደውለን ማሳሰር አንችላለን ይህንን የቆየና የሻገተ አመለካከት በአንድ ጊዜ በማስተማር መቀየር አይቻለም ስለሆነም አልፎ አልፎ ኃይልን መጠቀም ግድ ይላል ጨርሺያለሁ ጥያቄ ያላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁአለ ምንም ጥያቄም አስተያየትም የለም ስብሰባው አለቀ ሁሉም ካአዳራሹ ሲወጡ አንዱ መሃንዲስ ወደኋላ ቀረና ሰጠኝን በጆሮው አንሾካሾከው ማታ ላይ ከተለመደው ቦታ ብሎት ወጣ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ሰጠኝ ከተማዋ በእጁ ስር ወደቀች ቦታ ፈላጊው ኢንቭስተሩ በተለያየ ጉዳይ ወደ ከንቲባው ቢሮ የሚሄዱ ሁሉ ጉዳያቸው የሚታየው በሚሸጉጡት የጉቦ ጉርሻ ሆነ ሰጠኝ ደለበ ሰውነቱ አበጠሰጠኝ በየቀኑ ማታ ማታ ውስኪ ሲጠጣ ከፈለገው ሴት ጋር ሲማግጥ የፈለገውን ሲናገር ያመሻል ማንም ቀና ብሎ አያየሁም ማንም ደፍሮ መጥፎ ንግግር አያናገረውም ወደ ዴንሳ ቡና ቤት ሲሄድ በቀጥታ ዴንሳ ወደ ውስጥ ብቻውን ይዛው ትገባለች ለዴንሳ መሃል ከተማው ላይ ለዘመናዊ ሆቴል መስሪያ ቦታ ሰጥቷታል በዴንሳ የሚመጣ ነገር በሙሉ ይቀበላል ዴንሳ ከራሷ አልፎ ለብዙ ሰዎች ውለታ ውላለች። ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ እህል ውሃ አውሊያው በረኸኛ በረኸኛው አውሊያው በረኸኛበረኸኛው እኔ አላነራውም በረሽኛው ይሄን ጉሪ ብዬ ያንዱን ቤት አፍርሶ ያንዱን ቤት ሊሰራ ከሸህ አደም ቤት ዘውትር ሰኞ እና ሐሙስ ሌሊት ድቢና ጭብጨባ ከእልልትና ከጉሪ ጋር ሲቀልጥ ያድራልሸህ አደም ደሴ ውስጥ አሉ እና አንቱ የተባሉ ጠንቋይ ሸህ ናቸው በእድሚያቸው ብዙውም ያልገፉት ወጣቱ ሸህ አደም ቀይ መልከ መልካም አልፎ አልፎ ኩል የሚኳሉ እና አጃቸውን እንሶስላ የሚሞቁ ባለ ብዙ ዛር ገበር ናቸው። ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ዲያስፖራው ዳኒ ከጓደኛው ዮናታ ጋር አዲስ አበባን እያዳረሷት ነው ቀን ላይ ምሳ ማዞሪያ አካባቢ ዮናስ ከትፎ ቤት ምሳ በልተው እዛው አካባቢ ቅመው ማታ ላይ ቺቺኒያ ወደ ተባለ ብዙ ደስተኛ ወጣት ሴተኛ አዳሪዎች ወደአሉበት ይሄዳሉ። እንደ ሜሮን ከፉ ከሃዲ ነሸበ አላት ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ አይደለሁምአለችሁ አየጠጡ ነው ሙዚቃውም ድምፅ ጨምሮ ቤቱ ሞቋል እረ እንዴት ነሸ አንቺየ አያለ ሲዘፍን ዳኒ እሪ እንዴት ነሸ የሸዬ ይላል አኩል ከሙዚቃው ጋር ብእናትከ ተወኝ ልቤ ሥሥ ነው ፍቅር እያዝብሃለሁ አለችው እና ምን ችግር አለ እንኳን ላፈቀርሽሸኝ ለጠላቴ የሆንኩ ሰው ነኝ ካፈቀርሽኝ አፈቅርሻለሁሓላት ዳኒ የሺን ይዞ ለአዳር ወጣ አብረው አደሩ ጠዋት ላይ በተረጋጋ መንፈስ ማውራት ጀመሩ የሺ የዳኒ ገራገርነት ገብቷታል ከሁኔታው ጥሩ ሰው እንደሆነ እና የተጎዳ መሆኑን ተገንዝባላች። ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ካሜራው ሳንሆዜ ካሊፎርኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ተመሳሳይ የአየር ንብረት አንዳላት ይነገርላታል። ፈረንጆቹ የኢትዮጵዊያንን ምግብ ወደዱት የነጌዲዮን ምግብ ቤት በየቀኑ መድመቅ ጀመረ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ልጆችም ወለዱ በስራቸው ስለተሳካላቸው ዘመናዊ ቤት ገዙ ሁሌም ደስተኞች ናቸው አመት በዓል ሲሆን ብዙዎቹ ኢትዮጵያዊያን ከእነ ጌዲዮን መኖሪያ ቤት ይሰበሰባሉ አመት ባዓሉን አብረው ያሳልፋሉምግብ ቤቱን ጠዋት ትዝታ ትከፍታለች ማታ ጌዲዮን ይዘጋል ትዝታ ቀድማ ወደ ቤት በመሄድ ቤት ውስጥ የሚያስፈልገውን ነገር ታዘጋጃለች ጌዲዮን አጸዳድቶ ዘግቶ ሲመሸ ወደ ቤቱ ይገባልየጌዲዮን ጓደኛ መሃሪ ምሸት ላይ በተደጋጋሚ እንግዳ የሆነ መኪና ከነ ጌዲዮን ግቢ ቆሞ አይቷል ለጌዲዮን አልነገረውም ለብዙ ጊዜ ተከታተለ ትዝታ ወደ ቤት በምትገባበት ሰዓት ላይ መኪናው አለ ጌዲዮን ወደ ቤቱ መሄጃ ሰአት ላይ መኪናው አይኖርም መሃሪ ጊዜውን ወስዶ በጥንቃቄ አንድ ጎረምሳ ጃማይካዊ ነው መሃሪ ይህንን ነገር ለጌዲዮን ለመናገር ወሰነ መሃሪም ጌዲዮንን ማታ ላይ ወደቤት ከመሄድ በፈት አፈልግሃለሁ ብሎ ተገናኙ ያየሁን ሁላ በእርጋታ አስረዳው ጌዲዮን በመሃሪ ላይ አንባረቀበት ስማ ቀንተ ነው አይደል እኔ እና ትዝታ አንዴት እንዴት እንደተገናኘን ታውቃለህ እንኳን አንተ ሰይጣን አያለያየንም ምቀኛ ሁለተኛ ቤቴ አካባቢ እንዳትደርስ ብሎ መሃሪን አዋረደው በኋላ ላይ ግን ጌዲዮን ስለሁኔታው ብቻውን ማንሰላሰል ጀመረ ምናልባት አይታወቅም አለና መኖሪያ ቤቱ ትዝታ በሌለችበት በድብቅ የቪዲያዬ ካሜራ አስገጠመባስገጠመ ማግስት ብቻውን ገብቶ ካሜራውን አየ የያውን ነገር ማመን አልቻለም ትዝታ ከጃማይካው ጋር የማታደርገው ነገር የላትም እርቃኗን በእርቃኑ አንስቶ ሲያቃትት ሲስማት ሲቀብጡ አየ ራሱን ሳተ ትዝታ በእኔ ላይ እንዴት እንዴት አለ የቪዲዮ ካሜራውን ይዞ ወደ መሃሪ ቤት ሄደ መሃሪ ይቅርታ በጣም ይቅርታ ምናባቴ እንደማደርግ አላውቅም ምን አልባትም ራሴን ላጠፋ እችላለው ልጆቹን አደራ የጠረጠርከው ነገር ሆኖ አገኘሁት ቪዲዮ ካሜራ በድብቅ አስገብቼ ነበር ጉድ ነው ያየሁት መሃሪ ጉድ ነው የሆንኩት መሃሪ ረጋጋ ተረጋጋ ሁሉን ነገር በብስለት መወጣት አለብህ ለውሳኔ አትቸኩል በቃ የፈሰሰ አይታፈስም አንተ እንዳወከ ማወቅ የለባትም ምንም ዓይነት የጥርጣሬ ፈት እንዳታሳያት ሰው ሲሄድ ሰው ይመጣል ይልቁንስ የለፋህበትን ወስዳ ለእሱ ደስታ ከማድረጓ በፊት ይህንን ማስረጃ ይዘ ከህግ ፊት ገትራት አለው ጠበቃ አነጋግሮ ለትዝታ ክስ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ወረቀት ተሰጣት ትዝታም ጌዲዮን ላይ ጮህትበት ሌባ እንደራስ መስሎ ነው ስማ ለፍቼ ያፈራሁትን ገንዘብ በሰበቡ ወደ ዘመዶችህ ለማሸሸት አይሳካልህም እመነኝ አለችሁ። ሪ ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ የፈቀደ ጋብቻ መስርተው ጎጆ ወጠተው የትዳር ሕይወትን ይጅምራሉ። ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ቅድስት በተከረከሙ የፅድ ዛፎች በተዋበችው ፔንሴንዮን በተለመደችው ከፍል ብርድ ልብስ ውስጥ ሆነው ይሳሳቃሉ። ፅ ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ ስፈራውን ከሰሰው ሽፈራውም ይሄን በሰማ ጊዜ በጓደኛው ጭካኔ አዘነ ተናደደ ደስታው ጠፋ ሽፈራው በፀጥታ ሃይሎች ተይዞ ወደ ማረሚያ ቤት ተወሰደ ግብ አቆመ ድሬደዋ ቆንጆ አገር ነች ሰው እንግዳ ይወዳል ድሬደዋ ሄዶ የለም ሸዋንግዛውና ቅድስት አገሩን ወደውታል ይሁን እንጂ የያዙትን ገንዘብ አየጨረሱ ነው ሸዋንግዛው ማሰብ መጨነቅ ጀመረ ፍቅር ቀነሰ እንደ ከረሜላ መላ ሰውነቷን ሲልሳት እንዳልነበረ በአንድ ጊዜ እርግፍ አድርጎ ተወ ቅድስት በሸዋንግዛው ለውጥ መደንገጥ ጀመረቸ ሸዋንግዛው ምሳ ለምጣ ብሎ እንደውትሮው ሁሉ ከተከራዩበት ትንሽ ሰርቢስ ቤት ወጥቶ ሄደ አንደ ወጣ ቀረ አልተመለሰም ፍቅሩ ዕዳ ሸከም ሆነበት ነፃነቱን የሚያገኘው በመለየት መሆኑን አመነ አባቷ ኮተታም አሷ ኮተታም እኔ ምን አገባኝ ብሎ ነበር ሸዋንግዛው ባለችበት ጥሏት የጠፋው። ከራስ ዳሸን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ አገሩን በሙላ ብጥብጥ ያደረገው ሰይጣን ነው አሉ አባ ደጉ ጋቢያቸውን እስከ አፍንጫቸው እየተከናነቡ። ከራስ ዳሽን ግርጌ በዓሊ ዓለሙ ሃሰን ሐምሌ እህአንተ እንዴት ያለህ ቀልደኛ ሰው ነህእግዜር እና ሰይጣንን የት አግኝተህ እንዴት አድርገህ ነው ምታስታርቅአሉ አባ ደጉ ከንብንባቸውን ከራሳቸው ላይ አያወለቁ።